Skip to main content
youthnews10

ሀገር አቀፍ ደረጃ በባህልና ስፖርት ሚንስቴር አዘጋጅናት በሀረር ክልል አስተናጋጅነት በሚካሄደው ባህላዊ ስፖርት ውድድሮችና ፌስትቫል የሚሳተፈው የማዕካለዊ ኢትዮጵያ ክልል የባህል ስፖርት ልዑክ ቡድን በከምባታ ዞን ዱራሜ ከተማ ቅድመ-ዝግጀት እያደረገ ይገኛል። (ዱራሜ፣ መጋቢት 16/2018 ዓ/ም) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የባህል ስፖርት ልኡካን ቡድን ጠንካራ የሆነ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ሲሆን ዛሬ በዱራሜ ሁለገቢ ስታዲየም እያተደረገ ያለውን ቅድመ ዝግጅት ም/በሮ ሀላፊና ስፖርት ዘርፍ ኃለፊ አቶ ሰይፉ አለሙ በአካል በመገኘት አበረታትተዋሉ ፡፡ የቅድመ ዝግጅት ስራዎቹ ዛሬም ከሰዓት በሁዋላ በተለያዩ ቦታዎች ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡